የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ የደረሰው ሰው እዳውን ከፍሎ ያጠናቀቀ ቢሆን እንኳን እጣው ከደረሰው ቀን አንስቶ እስከ አምስት ዓመት ድረስ ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የማይችል ስለመሆኑና ከዚህ ጊዜ በፊት ቤቱን አስመልክቶ የሚደረግ ውል ፈራሽ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 370/95 አንቀጽ 14(2) የአ.አ አስተዳዳር አዋጅ ቁ 19/97 አንቀጽ 21 የፍ/ብ/ህ/ቁ 1678,1808(2)
የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ የደረሰው ሰው እዳውን ከፍሎ ያጠናቀቀ ቢሆን እንኳን እጣው ከደረሰው ቀን አንስቶ እስከ አምስት ዓመት ድረስ ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የማይችል ስለመሆኑና ከዚህ ጊዜ በፊት ቤቱን አስመልክቶ የሚደረግ ውል ፈራሽ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 370/95 አንቀጽ 14(2) የአ.አ አስተዳዳር አዋጅ ቁ 19/97 አንቀጽ 21 የፍ/ብ/ህ/ቁ 1678,1808(2)