96458 labor dispute/ termination of contract of employment/ payments due/ period of limitation

የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሰራተኛውም ሆነ በአሰሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ ሥራ ውሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ፣ የጳጉሜ ቀናት በይርጋ ቀናት የማይካተቱ ስመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 162(4)፣የፍ/ሕ/ቁ. 1860(3)

Download Cassation Decision