95538 property law/ land law/ land allocation/ tigray land law

አንድ ሰው በድልድል ያገኘውን መሬት ሌላ ሰው ሊወስድበት የሚገባው በሕጉ የተመለከቱ ምክንያቶች ሲኖሩ ብቻ ሰለመሆኑ፣ የት/ብ/ክ/መንግስት የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 136/2000 አንቀጽ 31፣5፣12፣14 እና 22 ደንብ ቁ. 48/2000 “ን” በደንብ ቁጥር 48/2000 14፣15፣16 አዋጅ ቁጥር 456/1997 በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሰት አንቀጽ 37፣40(3) እና 79

Download Cassation Decision