30032 civil service law/ public pension/ death/ amhara region

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ መሠረት የክልሉ መንግስት ቋሚ ሠራተኛ በስራ ላይ በደረሰበት ጉዳት የሞተ እንደሆነ ለተተኪዎች የጡረታ አበል እንጂ ሌላ ተጨማሪ ካሣ ሊከፈል የሚችልበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ የአማራ ክልል አዋጅ ቁ.74/1994 አንቀፅ 46(5) (ሀ)

Cassation Decision no. 30032