አንድ የዳኝነት አካል የሥረ - ነገር ስልጣን ባይኖረውም እንኳን የሰጠው ውሳኔ ሥርዓቱን ተከትሎ እስካልተሻረ ድረስ የፀናና የመጨረሻ በመሆኑ አዲስ ክስ በተመሳሳይ ጉዳይ ማቅረብ ተገቢ ስላለመሆኑ፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 5/1/ እና 212
አንድ የዳኝነት አካል የሥረ - ነገር ስልጣን ባይኖረውም እንኳን የሰጠው ውሳኔ ሥርዓቱን ተከትሎ እስካልተሻረ ድረስ የፀናና የመጨረሻ በመሆኑ አዲስ ክስ በተመሳሳይ ጉዳይ ማቅረብ ተገቢ ስላለመሆኑ፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 5/1/ እና 212