138386 contract law/ invalidation of contract/

ዉ ል እንዲፈርስ ጥያቄ የሚያቀርብ ወገን ዉሉ ሊፈርስ የሚችልበት በህግ ተቀባይነት ያለዉ ምክንያት ስለመኖሩ የማስረዳት ግዴታ ያለበት ሲሆን የዉል ይፍረስልኝ ጥያቄ የሚቀርብለት ፍርድ ቤትም ለዉሉ መፍረስ በምክንያትነት የተጠቀሰዉ ሁኔታ ዉሉ እንዲፈርስ ለማድረግ በህግ ተቀባይነት ያለዉ እና በቂ ምክንያት መሆን አለመሆኑን ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸዉ የህጉ ድንጋጌዎች ድንጋጌዎች ጋር አገናዝቦ የማጣራት ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ፡- የፍ/ብ ህግ አንቀጽ 347(1)፣ 347(2) እና ፍ/ህ አንቀጽ 1710(2)Download Cassation Decision