47960 civil procedure/ contract of carriage/ damage/ evidence law/ expert witness

ልዩ ዕውቀትና ክህሎትን መሰረት በማድረግ አንድ ጉዳይ ተመርምሮ የተሰጠ የሙያ አስተያየት ሊስተባበል የሚችለው በጉዳዩ ላይ የተሻለ የሙያ እውቀትና ክህሎት ባለው ባለሙያ ጉዳዩን መርምሮ በሚሰጠው አስተያየት ስለመሆኑ አንድን ሰው ለማጓጓዝ ውል የተዋዋለ ሰው በጉዞ ወቅት በተጓዡ ላይ ለደረሰ ጉዳት ሊከፍል የሚገባው የካሣ መጠን ከብር 40,000 መብለጥ የሌለበት ስለመሆኑ የጉዳት ካሣ መጠኑ ከብር 40,000 ሊበልጥ የሚችለው በንግድ ህግ ቁ. 599 የተመለከተው መስፈርት መሟላቱ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 136/1/ የንግድ ህግ ቁ. 597/1/

Download Cassation Decision