51790 civil procedure/ jurisdiction/ administrative law/ custom authority employees

በአስተዳደራዊ ጉዳይ የመጨረሻ ውሣኔ እንዲያገኙ በህግ ተለይተው የተቀመጡ ጉዳዮችን በተመለከተ ፍ/ቤቶች የመዳኘት ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሠራተኞች አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ መሰረት ከሥራ የተሰናበተ ሰራተኛ በየትኛውም የፍርድ አካል ውሣኔ ወደ ሥራ የመመለስ መብት የማይኖረው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 578/2000 አንቀጽ 19/1/ /ለ/ ደንብ ቁ. 155/2000 አንቀጽ 37/1/ /2/

Download Cassation Decision