67691 property law/ contract law/ possessory action/ contract of rent

አከራይ የሆነ ወገን ተከራይ ለሆነው ወገን ቤት እንዲለቀቅ በሚል የሚፅፈው ማስጠንቀቂያ ከአከራይና ተከራይ ውልና ግንኙነት አንፃር የሚታይ እንጂ እንደ ሁከት ተግባር የማይቆጠር ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ህ/ቁ 1149(1), 2966(1)

Download Cassation Decision