ህግ ስልጣን በተሰጠው የመንግስት አካል በግልጽ በተላለፈ መመሪያ መሰረት የሠራተኛን የሥራ ውል ያቋረጠ አሠሪ የሥንብትና የማስጠንቀቂያ ክፍያ እንዲከፍል የሚገደድበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 28, 12(1)(ሀ)
← Back to Search
69125 labor law dispute/ termination of contract of employment/ government directive/ notice
- Details
- Hits: 2159