ከአምስት አመት በላይ ያገለገለ ሰራተኛ የጡረታ መዋጮው ተመላሽ የተደረገለት መሆኑ የጡረታ አበል ተጠቃሚ እንደሆነ ተቆጥሮ የስራ ስንብት የሚያስከለክለው ስላለመሆኑ በአሰሪና ሰራተኛ ህጉ የጡረታ ”አበል” በሚል የተመለከተው ሀረግ የጡረታ መዋጮ ተመላሽንም የሚጨመር ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ.345/95 አንቀፅ 2(13),(14) አዋጅ ቁ.494/98 አንቀፅ 2(1)(ሸ)
ከአምስት አመት በላይ ያገለገለ ሰራተኛ የጡረታ መዋጮው ተመላሽ የተደረገለት መሆኑ የጡረታ አበል ተጠቃሚ እንደሆነ ተቆጥሮ የስራ ስንብት የሚያስከለክለው ስላለመሆኑ በአሰሪና ሰራተኛ ህጉ የጡረታ ”አበል” በሚል የተመለከተው ሀረግ የጡረታ መዋጮ ተመላሽንም የሚጨመር ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ.345/95 አንቀፅ 2(13),(14) አዋጅ ቁ.494/98 አንቀፅ 2(1)(ሸ)