ከስራ ክርክር ጋር በተገናኘ በዲሲፕሊን ተከስሶ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ሠራተኛው በፈፀመው የማታለል ድርጊት ጥፋተኛ የተባለ መሆኑን መነሻ በማድረግ የተሰናበተ ሰራተኛ የዲስፕሊን ኮሚቴው አባላት በሥራ ክርክር ሰሚው አካል ፊት ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን ስላልሰጡ ስንብቱ ህገ ወጥ ነው በሚል የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 27(1)(ሐ) እና (መ)
ከስራ ክርክር ጋር በተገናኘ በዲሲፕሊን ተከስሶ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ሠራተኛው በፈፀመው የማታለል ድርጊት ጥፋተኛ የተባለ መሆኑን መነሻ በማድረግ የተሰናበተ ሰራተኛ የዲስፕሊን ኮሚቴው አባላት በሥራ ክርክር ሰሚው አካል ፊት ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን ስላልሰጡ ስንብቱ ህገ ወጥ ነው በሚል የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 27(1)(ሐ) እና (መ)