80005 public service/ civil procedure/ jurisdiction/ source of funding

በአዋጅ ቁ. 515/1999 መሠረት የተቋቋመና የሚተዳደር የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤት ሠራተኞች የሚያቀርቡትን ክርክር በተመለከተ ተቋሙ በራሱ ገቢ የሚተዳደር በመሆኑ ምክንያት አዋጅ ቁ. 377/96 ን መሠረት በማድረግ ጉዳዩን የመደበኛ ፍ/ቤቶች ለማየት ስልጣን አላቸው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አዋጁ ቁ. 515/99 አዋጅ ቁ. 553/99 አንቀጽ 6(1), 14(2)(ለ) አዋጅ ቁ. 545/99

Download Cassation Decision