አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ በሚደርስበት የጤንነት ችግር ምክንያት አሰሪው የአንድ ወር የህመም ፍቃድ ሰጥቶት ነገር ግን በተሠጠው ጊዜ ውስጥ ከህመሙ ማገገም ካልቻለ ተጨማሪ የህመም ፍቃድ ከግማሽ ደመወዙ ጋር እንዲያገኝ ሊደረግ የሚችል ስለመሆኑ፡- አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 85(1)፣86(2)
Download Cassation Decision
በቅጂና ተዛማጅ መብቶች መጣስ /ለሚደርስ ለጉዳት ካሳ/ ወይም የሞራል ካሳ ዋጋው በተዋዋዮች ወገን ካልተቆረጠ የወቅቱን ዋጋ አጣርቶ መወሰን የሚገባ ስለመሆኑ፣ የሞራል ካሳ አከፋፈል ከፍ/ብ/ሕ/ቁ ውጪ መወሰን የሌለበት ስለመሆኑ የቅጂና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ ቁ 410/96 አንቀጽ 7፣8፣37 የፍ/ብ/ሕ/ቁ 2102
የሰ/መ/ቁ. 99082
ጥቅምት 23 ቀን 2008 ዓ.ም
ተዋዋዮች የማይንቀሳቀስ ንብረት በሽያጭ ሲተላለፍ በህጉ በተደነገገው መሰረት ውል ለመዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ የማስመዝገብ ግዴታን ስምምነታቸው ላይ ካካተቱና ነገር ግን ይህንን ተፈፃሚ ማድረግ ካልተቻለ የተዘጋጀው ስምምነት ረቂቅ እንጂ ከጅምሩ ውል ነው ተብሎ ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሊነሱ የሚገባቸውን ጉዳዮች ማንሳት ሰህተት ስለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁ.1723፣1810፣1885(1)
የሰ/መ/ቁ. 99124
የካቲት 28 ቀን 2008 ዓ/ም
99367 civil service/ police/ አንድ ሰው የፖሊስ ቅጥር ፎርም የሚል ስያሜ የያዘ ሰነድ ስለሞላ ወይም በቅጥር ፎርሙ በሕጉ አግባብ የሚገኙት ማዕረጎች ተሰጥተውት የጥቅማ ጥቅሙ ተጋሪ መሆኑ ብቻ ጉዳዩን በፖሊስ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት እንዲዳኝ ማድረግ ተገቢ ስላለመሆኑ፡- አዋጅ ቁ.720/2004 አንቀፅ 2(1) የፌዴራል ፖሊስ አባላት መተዳደሪያ የሚኒስተሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ.268/2005 አንቀፅ 3፣4፣5፣6(1) እና 7 Download Cassation Decision 99447 contract/ contract of carriage/ damage በማጓጓዝ ውል ግንኙነት በደረሰ የሕይወት ሕልፈት የሚከፈል ካሣ በንግድ ህጉ መሰረት ስለመሆኑ የሰ/መ/ቁ.99447 .ጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም. ዳኞች:-አልማው
አንድ ሰው የፖሊስ ቅጥር ፎርም የሚል ስያሜ የያዘ ሰነድ ስለሞላ ወይም በቅጥር ፎርሙ በሕጉ አግባብ የሚገኙት ማዕረጎች ተሰጥተውት የጥቅማ ጥቅሙ ተጋሪ መሆኑ ብቻ ጉዳዩን በፖሊስ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት እንዲዳኝ ማድረግ ተገቢ ስላለመሆኑ፡- አዋጅ ቁ.720/2004 አንቀፅ 2(1) የፌዴራል ፖሊስ አባላት መተዳደሪያ የሚኒስተሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ.268/2005 አንቀፅ 3፣4፣5፣6(1) እና 7
በማጓጓዝ ውል ግንኙነት በደረሰ የሕይወት ሕልፈት የሚከፈል ካሣ በንግድ ህጉ መሰረት ስለመሆኑ
የሰ/መ/ቁ.99447
.ጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም.
ዳኞች:-አልማው
የተዋዋዮች የውል ግንኙነት መሰረት ያደረገው ፕርፎርማን ሳይሆን ፕሮፎርማን ተከትሎ በፅሑፍ የተደረገን ውል በሆነ ጊዜ በፕሮፎርማው ላይ ተጠቅሶ ነገር ግን ተዋዋዮቹ የውላቸው አካል አድርገው ያልተሰማሙበት ጉዳይ በፕሮፎርማ ላይ የተጠቀሰ በመሆኑ ብቻ እንደውሉ አካል ተቆጥሮ በተዋዋዮቹ (ከተዋዋዮቹ) በአንዱ ላይ አስገዳጅነት እንዳለው አድርጎ መውሰድ ተገቢ ስላለመሆኑ የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2287-2300 ተፈፃሚነት የሚኖራቸው በተሸጠው እቃ ላይ የተገኘው ጉድለት መኖሩ በገዥው የታወቀው ከርክክቡ በኋላ በሆነ ጊዜ ስለመሆኑ
የሰ/መ/ቁ. 99667
መስከረም 27 ቀን 2008 ዓ.ም.
99883 criminal procedure/ jurisdiction of court/ federal court jurisdiction/ consolidation of charges በአንድ ተከሳሽ ላይ ከቀረቡት ከአንድ በላይ ከሆኑት ክሶች መካከልከፊሎች የሚወድቁት በፊዴራል ፍ/ቤት የስረ ነገር ስልጣን ስርከፊሎቹ ደግሞ በክልል ፍርድ ቤት የስረ- ነገር ስልጣን ስር በሆነጊዜናበወንጀል ህግ ሥነ-ስርዓቱ የክስ አቀራረብ መርህ መሰረትበቀጥታም ሆነ በውክልና በፌደራል ፍ/ቤት ቀርበው እንዲታዩከተደረገ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ የይግባኝ እና የሰበር ሥርዓታቸውበመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ሲቀርቡ እንደተደረገው ሁሉየፌደራልፍ/ቤቶችን የይግባኝ እና የሰበር ሥርዓት ተከትለውና ተጠቃለውመታየትያለባቸው ስለመሆኑ።- ወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 109(3)፣116(2)አዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀፅ 4(4)፣15(1) ... 99900 commercial law/ partnership በውል መሰረት ከተቋቋመ የሽርክና ማህበር ውስጥ አንድ የማህበር አባል ከማህበሩ ሊወጣበት ስለሚችልበት አግባብ የሰ/መ/ቁ. 99900 መስከረም 25 ቀን 2008 ዓ.ም ዳኞች፡- አልማው ወሌ Federal Supreme Court of Ethiopia cassation case no. 22297 Cassation Decision no. 22297 Federal Supreme Court of Ethiopia cassation case no. 23608 Cassation Decision no. 23608 labor law dispute/ termination of contract of employment 108789 Labor dispute Termination of contract of employment without notice Execution of instruction of employer Proclamation no. 377/2004 Art.13/1/2/and /7/and 27/1/... period of limitation 17 Cassation Decision no. 08751 period of limitation 18 Cassation Decision no. 08751 period of limitation/ Cassation Decision no. 08751 Page 103 of 103 StartPrev949596979899100101102103NextEnd
በአንድ ተከሳሽ ላይ ከቀረቡት ከአንድ በላይ ከሆኑት ክሶች መካከልከፊሎች የሚወድቁት በፊዴራል ፍ/ቤት የስረ ነገር ስልጣን ስርከፊሎቹ ደግሞ በክልል ፍርድ ቤት የስረ- ነገር ስልጣን ስር በሆነጊዜናበወንጀል ህግ ሥነ-ስርዓቱ የክስ አቀራረብ መርህ መሰረትበቀጥታም ሆነ በውክልና በፌደራል ፍ/ቤት ቀርበው እንዲታዩከተደረገ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ የይግባኝ እና የሰበር ሥርዓታቸውበመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ሲቀርቡ እንደተደረገው ሁሉየፌደራልፍ/ቤቶችን የይግባኝ እና የሰበር ሥርዓት ተከትለውና ተጠቃለውመታየትያለባቸው ስለመሆኑ።- ወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 109(3)፣116(2)አዋጅ ቁጥር 25/1988 አንቀፅ 4(4)፣15(1)
...
በውል መሰረት ከተቋቋመ የሽርክና ማህበር ውስጥ አንድ የማህበር አባል ከማህበሩ ሊወጣበት ስለሚችልበት አግባብ
የሰ/መ/ቁ. 99900
መስከረም 25 ቀን 2008 ዓ.ም
ዳኞች፡- አልማው ወሌ
Federal Supreme Court of Ethiopia cassation case no. 22297 Cassation Decision no. 22297 Federal Supreme Court of Ethiopia cassation case no. 23608 Cassation Decision no. 23608 labor law dispute/ termination of contract of employment 108789 Labor dispute Termination of contract of employment without notice Execution of instruction of employer Proclamation no. 377/2004 Art.13/1/2/and /7/and 27/1/... period of limitation 17 Cassation Decision no. 08751 period of limitation 18 Cassation Decision no. 08751 period of limitation/ Cassation Decision no. 08751
Cassation Decision no. 22297
Cassation Decision no. 23608
Labor dispute
Termination of contract of employment without notice
Execution of instruction of employer
Proclamation no. 377/2004 Art.13/1/2/and /7/and 27/1/
Cassation Decision no. 08751
Page 103 of 103