Federal supreme court of Ethiopia cassation decisions

  • አንድ ሠራተኛ የስራ ግዴታውን በአግባቡ ባለመወጣት በአሰሪው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ላይ ጉዳት ያደረሰ ከሆነ የስራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ በቂ ምክንያት ሥለመሆኑ፣

     

    አዋጅ ቁጥር 377/96 (1)(ሸ)፣ 12(2)(7)

    Civil service dispute

    Unlawful termination of contract of employment

    Back payment of salary

    Amhara region civil service proclamation no. 171/2009

    አንድ የመንግስት ሠራተኛ በአሠሪው የመንግስት መ/ቤት ጥፋት በሆነ ምክንያት የስራ ውሉ ተቋርጦ ቆይቶ በኋላ በፍርድ ሠራተኛው ወደ ስራው ሲመለስ ውሉ ተቋርጦ በቆየበት ጊዜ ያለው ደሞዝ ጭምር ሊከፈለው የሚገባ ስለመሆኑ፣ 

     

    የተሻሻለው የአ/ብ/ክ/መ/የመግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 171/2002 አንቀጽ 81/2/፣87/1

    ...
  • Civil service dispute

    Unlawful termination of contract of employment

    Back payment of salary

    Amhara region civil service proclamation no. 171/2009

    አንድ የመንግስት ሠራተኛ በአሠሪው የመንግስት መ/ቤት ጥፋት በሆነ ምክንያት የስራ ውሉ ተቋርጦ ቆይቶ በኋላ በፍርድ ሠራተኛው ወደ ስራው ሲመለስ ውሉ ተቋርጦ በቆየበት ጊዜ ያለው ደሞዝ ጭምር ሊከፈለው የሚገባ ስለመሆኑ፣ 

     

    የተሻሻለው የአ/ብ/ክ/መ/የመግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 171/2002 አንቀጽ 81/2/፣87/1

    ...
  • Labor dispute

    Unlawful termination of contract of employment

    Proclamation no 377/96 art. 4/1/, 23, 26, 30, 31, 33, 39, 40/2/, 43/4/ሀ/,

    35/1/, 38

    የአንድ ድርጅት ሠራተኛ ለአሰሪው የስራ መልቀቂያ  አስገብቶ የስራ መልቀቂያው በአሰሪው ምክንያት በወቅቱ ሣይሠጠው ቆይቶ ሰራተኛው የስራ ግዴታውን እየተወጣና የስራ ግንኙነታቸው በተግባር ቀጥሎ ባለበት ሁኔታ ከረጅም ጊዜ በኋላ አሰሪው ሰራተኛው ቀደም ብሎ ያስገባውን የስራ መልቀቂያ መሰረት በማድረግ የስራ ውሉን ቢያቋርጥ የስራ ውሉ የተቋረጠው በህገወጥ መንገድ ነው ሊባል የሚችል ስለመሆኑ፣ 

     

    አዋጁ ቁ.377/96 አንቀፅ

    ...
  • Labor dispute

    Unlawful termination of contract of employment

    Proclamation no 377/96 art. 4/1/, 23, 26, 30, 31, 33, 39, 40/2/, 43/4/ሀ/,

    35/1/, 38

    የአንድ ድርጅት ሠራተኛ ለአሰሪው የስራ መልቀቂያ  አስገብቶ የስራ መልቀቂያው በአሰሪው ምክንያት በወቅቱ ሣይሠጠው ቆይቶ ሰራተኛው የስራ ግዴታውን እየተወጣና የስራ ግንኙነታቸው በተግባር ቀጥሎ ባለበት ሁኔታ ከረጅም ጊዜ በኋላ አሰሪው ሰራተኛው ቀደም ብሎ ያስገባውን የስራ መልቀቂያ መሰረት በማድረግ የስራ ውሉን ቢያቋርጥ የስራ ውሉ የተቋረጠው በህገወጥ መንገድ ነው ሊባል የሚችል ስለመሆኑ፣ 

     

    አዋጁ ቁ.377/96 አንቀፅ

    ...
  • የክርክሩ አጠቃላይ ይዘት የዕቁብ ገንዘብ ይከፈለኝ ጥያቄን መሰረት አድርጐ የቀረበ በንግድ ህጉየተመለከቱትን አግባብነት ያላቸው ድንጋጌዎችን አተገባበር ለመመርመር የሚያስችልና ቼክ እንደተራ ማሰረጃነት ሆኖ በክርክር ወቅት በቀረበበት ጊዜ ጉዳዩ የፌደራል ነው ተብሎ የማይወሰድ ሥለመሆኑ፡-

     

    አዋጅ ቁጥር 25/1988

    ...

  • የክርክሩ አጠቃላይ ይዘት የዕቁብ ገንዘብ ይከፈለኝ ጥያቄን መሰረት አድርጐ የቀረበ በንግድ ህጉየተመለከቱትን አግባብነት ያላቸው ድንጋጌዎችን አተገባበር ለመመርመር የሚያስችልና ቼክ እንደተራ ማሰረጃነት ሆኖ በክርክር ወቅት በቀረበበት ጊዜ ጉዳዩ የፌደራል ነው ተብሎ የማይወሰድ ሥለመሆኑ፡-

     

    አዋጅ ቁጥር 25/1988

    ...

  • Civil procedure

    Execution of judgment

    Family law

    ...
  • Labor dispute

    Absence for 5 consecutive days

    Termination of contract of employment

    Art. 27 of Proclamation no. 377/2004

     

    አንድ ሰራተኛ በመደዳው ለአምስት የስራ ቀናት ካለበቂ ምክንያት ከስራ መቅረቱ የተረጋገጠ እስከሆነ ድረስ አሰሪው በዚሁ ምክንያት ሰራተኛውን ካለማስጠንቀቂያ ከስራ ያሰናበተው ስለመሆኑ በደብዳቤ ሳይገልፅ መቅረቱ የሥራ ውሉ በሕግ አግባብ አልተቋረጠም ወደሚል መደምደሚያ የሚያደርስ ስላለመሆኑ 

    አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 27(1) (ለ) 

    የሰ/መ/ቁ.104862

    መጋቢት 3 ቀን 2007 ዓ.

    ዳኞች፡- መድሕን ኪሮስ

    አልማው ወሌ

    ሡልጣን አባተማም

    ሙስጠፋ አህመድ

    ተኽሊት ይመስል

    አመልካች፡-አቶ መልካሙ አረጋ - ቀረቡ

    ተጠሪ፡-ተስፋዬ ለገሠ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ - ጠበቃ ይትባረክ መኮንን ቀረቡ

    መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል፡፡

    ፍ ር ድ

    ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪ ላይ

    ...
  • Labor dispute

    Absence for 5 consecutive days

    Termination of contract of employment

    Art. 27 of Proclamation no. 377/2004

     

    አንድ ሰራተኛ በመደዳው ለአምስት የስራ ቀናት ካለበቂ ምክንያት ከስራ መቅረቱ የተረጋገጠ እስከሆነ ድረስ አሰሪው በዚሁ ምክንያት ሰራተኛውን ካለማስጠንቀቂያ ከስራ ያሰናበተው ስለመሆኑ በደብዳቤ ሳይገልፅ መቅረቱ የሥራ ውሉ በሕግ አግባብ አልተቋረጠም ወደሚል መደምደሚያ የሚያደርስ ስላለመሆኑ 

    አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 27(1) (ለ) 

    የሰ/መ/ቁ.104862

    መጋቢት 3 ቀን 2007 ዓ.

    ዳኞች፡- መድሕን ኪሮስ

    አልማው ወሌ

    ሡልጣን አባተማም

    ሙስጠፋ አህመድ

    ተኽሊት ይመስል

    አመልካች፡-አቶ መልካሙ አረጋ - ቀረቡ

    ተጠሪ፡-ተስፋዬ ለገሠ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ - ጠበቃ ይትባረክ መኮንን ቀረቡ

    መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል፡፡

    ፍ ር ድ

    ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪ ላይ

    ...
  • Criminal law

    Criminal procedure

    Fraudulent misrepresentation

    ...
  • Criminal law

    Criminal procedure

    Fraudulent misrepresentation

    ...
  • Property law

    Rural land law

    Transfer of use right of rural farm land

    ...
  • Criminal law

    Criminal conspiracy

    Aggravating circumstances

    ...
  • Criminal law

    Criminal conspiracy

    Aggravating circumstances

    ...
  • Criminal law

    Concurrent (successive) crime

    Period of limitation

    ...
  • Criminal law

    Concurrent (successive) crime

    Period of limitation

    ...
  • አንድን ሰው ሠራተኛ ነው ለማለት በቅጥር ላይ የተመሰረተ የሥራ ግንኙነት መኖር፣ሠራተኛው አገልግሎት የመስጠት ግዴታ ያለበት መሆኑ፣ ሊሰጥ የሚገባውን አገልግሎትመቼ ሊያከናውን እንደሚገባና እንዴት ማከናወን እንደሚኖርበት አሰሪው የመቆጣጠር ስልጣን ያለው ስለመሆኑ መረጋገጥ ያለባቸው ስለመሆኑ፣

     

    አንድን አደጋ በስራ ላይ የደረሰ ነው ለማለት ሠራተኛው ስራውን

    ...
  • ከስራ በቅነሳ ምክንያት ለሚሰናበት ሠራተኛ የስራ ስንብት ክፍያ የሚከፈል ስለመሆኑ፡-

     

    አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 39(1)(ሐ)፣40(1)(3)፣28(2)(ሀ)(3

    Civil procedure

    Death of parties to suit

    Art. 48, 49 and 50

    ...