የሰ/መ/ቁ.96168 ህዳር 9 ቀን 2007 ዓ.ም.
ከከተማው አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት የመቆጣጠር ስልጣን እና ተግባር ጋር እንዲሁም የከተማው አስተዳደር ከሚያስተዳድራቸው የመንግስት ቤቶች ጋር እና የከተማው አስተዳደር አካልም በተከሳሽነት በሚቀርብበት ጊዜ የስረ ነገር ስልጣን የከተማው ፍርድ ቤቶች ስለመሆኑ፣
በአንድ ክስ ውስጥ ብዙ አቤቱታዎች ቀርበው ከነዚሁ በከፊል ዋናውን ክስ የሚመለከቱ በከፊል ደግሞ ዋናውን ክስ መነሻ አድርገው ቅርንጫፍ ነገሮችን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ የፍርድ ቤቱ ስልጣን የሚወሰነው ከፍተኛ ግምት ያለውን አቤቱታ መሰረት አድርጎ በመከተል ስለመሆኑ፣
መመሪያ ቁጥር 4/2004
አዋጅ ቁጥር 361/1995 ፣ የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ ቻርተር አንቀጽ 41(1) (ለ) እና (ረ)
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 17(2)
Download Cassation Decision