ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ አሰሪ ሠራተኛው የፈፀመውን ድርጊት መሠረት አድርጐ ለማሰናበት የሚችለው የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ምክንያት የሆነው ነገር መከሰቱን ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠሩ ሰላሳ ቀናት ውስጥ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀፅ 27(3)
← Back to Search
45746 labor dispute/ termination of contract of employment/ period of limitation
- Details
- Hits: 2485