About Ethiopian Legal Archive Library
← Back to Law Ethiopia Search

የመሬት ይዞታ ለህዝብ ጥቅም ሲባል በተወሰደ ጊዜ ካሣ የሚከፈለው በተወሰደው ይዞታ ላይ ንብረት የነበረ መሆኑ እንዲሁም ንብረቱን ለመተካት ከሚያስፈልገው ወጪ ጋር ተመጣጣኝነት ያለው መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 401/96 አንቀጽ 9/1/, 10 አዋጅ ቁ. 455/97

Download Cassation Decision