58008 criminal law/ criminal liability of coffee business regulation/ coffee

የቡና ላኪነት ፈቃድ አውጥቶ በግብይት ሥራ ላይ የተሰማራ ሰው የቡና ጥራት ቁጥጥርና ግብይት አዋጅን ጥሷል በሚል በወንጀል ህግ አንቀጽ 34/1/ መሰረት ሊጠየቅ የሚችልበት አግባብ አዋጅ ቁ. 602/2000 አንቀጽ 14/3/, 15/3/ ደንብ ቁ. 159/2001 የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር መመሪያ

Download Cassation Decision