92043 civil procedure/ institution of a case/ appeal/ cross appeal/ procedure for cross appeal

አንድ ክስ እንደቀረበ የሚቆጠረው ክስ የቀረበበት ጽሁፍ በፍ/ቤት በቀረበ ጊዜ በመሆኑ፡- የመስቀለኛ ይግባኝ ክርክር ስለሚመራበት የህግ አግባብ፣ በተከራካሪ ወገኖች መካከል የሚቀርብን መስቀለኛ ይግባኝን በተመለከተ በህግ በግልፅ የተቀመጠ ድንጋጌ ባለመኖሩ ምክንያት በመደበኛነት የተቀመጡት የስነ ስርዓት ድንጋጌዎች ተፈፃሚ መሆን ያለባቸው ስለመሆኑ፣መልስ ሠጪው ወገን የሚያቀርበው ይግባኝ ማመልከቻ ግልባጭ ለይግባኝ እንዲደርስ ሊደረግ የሚቻለው ይግባኙ ያልተሰረዘ ከሆነ ብቻ ስለመሆኑ፣ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 213(1) ፣337 ፣338 ፣ 340(2)

Download Cassation Decision