አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ የማጭበርበር ድርጊት በመፈፀሙ ምክንያት ያገኘው ጥቅም ባይኖርም፣ ወይም በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ባያደርስም ወንጀልነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የስራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ በቂ ስለመሆኑ፣ የአዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀጽ 27(1(ሐ))
← Back to Law Ethiopia Search
95522 labor dispute/ termination of contract of employment/ notice/ fraud by worker
- Details
- Hits: 2050