የጡረታ እድሜያችን ሳይደርስ በጡረታ እንድንወጣ ተደርጐ የስራ ውላችን ከህግ ወጪ ተቋርጧል በማለት የሚቀርብ ክስን መደበኛ ፍ/ቤት ስንብቱ በህግ አግባብ የተደረገ መሆን አለመሆኑን የማጣራትና የመመርመር ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀጽ 23-27 ተእና 30፣40 አዋጅ ቁጥር 714/2003 አንቀጽ 19
← Back to Law Ethiopia Search
98099 labor dispute/ public pension/ termination of contract of employment/ jurisdiction/
- Details
- Hits: 2135