አንድ ሰው በአንድ አይነት የወንጀል አሳብ ወይም ቸልተኝነት የፈጸመው ወንጀል አንድን የሕግ ድንጋጌ ብቻ የሚጥስ ቢሆንም አንድ አይነት ጉዳት ያስከተለው ቁጥራቸው ከአንድ በላይ በሆነ ሰዎች መብት ወይም ጥቅም ላይ ሲሆን እንደተደራራቢ ወንጀሎች ሊቆጠር የሚገባ ስለመሆኑ፣ የወንጀል ሕጉ አንቀጽ 27(1)፣6ዐ(ሀ) (ሐ) እና 598(1)
← Back to Law Ethiopia Search
96078 criminal law/ concurrence of offence/ mens rea/ moral ingredient
- Details
- Hits: 2940