Commercial law
Law of cooperatives
Business registration and licensing
Cooperative proclamation no. 147/1991 and 402/96 art. 6
የህብረት ሥራ ማህበራት በመሰረታዊነት ለትርፍ ተብሎ የሚቋቋሙ ሳይሆን የአባላቱን ፍላጕት በአነስተኛ ወጪ ለሟሟላት የሚቋቋሙ በመሆኑ ለትርፍ ስራ የሚሰሩ የንግድ ስራዎች የሚያስፈልጋቸውን የንግድ ፋቃድ እንዲያወጡ የሚገደድበት አግባብ የሌለ ሥለመሆኑ
የኃብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ ቁጥር 147/1991 ማሻሻያው አዋጅ ቁ. 402/96 አንቀጽ 6