98029 Family law Contract of marriage Interpretation of contract of marriage

Family law

Contract of marriage

Interpretation of contract of marriage

አንድ ወንድና ሴት ሲጋቡ በጋብቻ ውላቸው ንብረትን በተመለከተ ካደረጉት ስምምነት ላይ “ከወለደች የግል የለባትም” ፣ “ ሀብትሽ ሀብቴ ነው “ ተብሎ የተፈጸመው የውል ሀረግ ካለና ልጅ ከወለዱ ከጋብቻ በፊት የነበራቸውን የግል ንብረት የጋራ ለማድረግ እንደተስማሙ የሚቆጠር ስለመሆኑ፣

98029