122740 property law/ rural land/ Oromia/ transfer of land/ land tax

የገጠር መሬት ሕጋዊ በሆነ ሁኔታ አግባብ ባለው አካል በስጦታ የተላለፈለት ተጠቃሚ ለረጅም ጊዜ ተጠቃሚ የሆነበት መሬት መሆኑ ከተረጋገጠ መሬቱ በስጦታ ሰጪዉ ስም ተመዝግቦ መገኘቱ እና ግብር በስሙ መከፈሉ ብቻ ይዞታዉ በስጦታ ዉል አልተላለፈም የሚያሰኝ ወይም በመሬቱ ላይ ያለዉን የባለይዞታነቱን መብት የማያስቀር ስላለመሆኑ የኦሮሚያ ክልል ገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 130/1999 አንቀፅ 2/3፤9(5)

Download Cassation Decision