አንድ ግብር ከፋይ የሂሳብ መዝገብ እና ሰነድ ካልያዘ ወይም በማናቸውም ምክንያት የሂሳብ መዝገቡን እና ሰነዱን የግብር አስገቢው ባለስልጣን ያልተቀበለው እንደሆነ ወይም ግብር ከፋዩ በሕጉ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ገቢውን ያላስታወቀ እንደሆነ ግብር አስገቢው ባለስልጣን የግብሩን ልክ በግምት ሊወስን የሚችል ስለመሆኑ፡- የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 286/94 አንቀጽ 69
አንድ ግብር ከፋይ የሂሳብ መዝገብ እና ሰነድ ካልያዘ ወይም በማናቸውም ምክንያት የሂሳብ መዝገቡን እና ሰነዱን የግብር አስገቢው ባለስልጣን ያልተቀበለው እንደሆነ ወይም ግብር ከፋዩ በሕጉ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ገቢውን ያላስታወቀ እንደሆነ ግብር አስገቢው ባለስልጣን የግብሩን ልክ በግምት ሊወስን የሚችል ስለመሆኑ፡- የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 286/94 አንቀጽ 69