አንድ የውጪ ዜግነት ያለው ሰው በኢትዩጵያ ውስጥ በሚካሄደው ኢንቨስትመንት ውስጥ አክሲዩንን በመግዛት ለንግድ ስራ ምቹ የሆነ ህንፃ በማሰራት የሥራ መስክ ሊሳተፍ የሚችል ስለመሆኑ አንድ የባለአክሲዮኖቹ ጉባኤ ሕግን፣ መመስረቻ ፅሑፍንና መተዳደሪያ ደንብን በመከተል የተደረገ እስከሆነ ድረስ በሕጉ ጥበቃ የሚያገኝ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 769/2004 አንቀጽ 12(1ሀ))፣ 2(6) እና 38 ደንብ ቁጥር 270/2005 አንቀጽ 3 የን/ሕ/ቁጥር 416(1)