ዓቃቤ ህግ በቅድሚያ ያቀረበው ክስ ላይ ማስረጃዎቹን ካሰማና እንዲከላከሉ ታዞ የክሱ መሰማት በቀጠለበት ሂደት ላይ ያቀረበው ክስ ማሻሻል አቤቱታ ተቀባይነት ሲያጣ ይህንን በህጉ አግባብ በይግባኝ ከማሳረም በቀር ክሱን በማንሳት በሌላ መዝገብ አዲስ ክስ ማቅረብ ሥነ-ሥርዓታዊ ሥላለመሆኑ የወ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 118/፣119፣38፣40/1/ እና 41፣
ዓቃቤ ህግ በቅድሚያ ያቀረበው ክስ ላይ ማስረጃዎቹን ካሰማና እንዲከላከሉ ታዞ የክሱ መሰማት በቀጠለበት ሂደት ላይ ያቀረበው ክስ ማሻሻል አቤቱታ ተቀባይነት ሲያጣ ይህንን በህጉ አግባብ በይግባኝ ከማሳረም በቀር ክሱን በማንሳት በሌላ መዝገብ አዲስ ክስ ማቅረብ ሥነ-ሥርዓታዊ ሥላለመሆኑ የወ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 118/፣119፣38፣40/1/ እና 41፣