148570 family law/paternity/ DNA test

  • አባትነትን በሔግ ግምት ወይም በመቀበሌ መንገድች ሇመወሰን ክርክር ሲነሳ የባህሪ ወሳኝ ቅንጣት (DNA) ውጤት እንዯ መከሊከያ ማስረጃ እንዱቀርብ በሔጉ በግሌጽ የተቀመጠ ዴንጋጌ የላሇ በመሆኑ ፌርዴ ቤቶች በሔጉ የተረዘረጋውን ስርዒት ተከትሇውና ሇትክክሇኛ ፌትህ አሰጣጥ አስፇሊጊ መሆኑን ሲያምኑበት ተግባራዊ ሉያዯርጉት የሚችለ ስሇመሆኑ
  • የዘር የባህሪ ወሳኝ ቅጣት (DNA) ምርመራ ውጤት በሔጉ በተመሇከተው አግባብ በሔጋዊ ምክንያቶች ሇማስረጃነት የሚቀርብ እንጂ በሔግ የተቀመጠውን ግምት እናት ስሇካዯች ብቻ ሇማስረጃነት የሚቀርብ ማስረጃ ነው ተብል ዴምዲሜ የሚዯረስበት ስሊሇመሆኑ
    የአማራ ክሌሌ የቤተሰብ ሔግ አዋጅ ቁጥር 79/95

Download decision