በአዋጅ ቁጥር 322/95 መሠረት የቤንሻንጉልን ጨምሮ የአምስት ክልሎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች የክልል ከፍተኛ ፍ/ቤቶች ባላቸው የውክልና ስልጣን ያዩዋቸውን የፌዴራል ጉዳዬች በይግባኝ ተቀብለው የማየት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 322/95 የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 8ዐ(2)
← Back to Search
20465 civil procedure/ court jurisdiction/ federal courts/ concurrent power of regional courts
- Details
- Hits: 2636