- Hits: 1941
183339 civil procedure-res judicata-content of judgment
በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ ዳግም ክስ ክልከላ ተፈፃሚነት በተከራካሪ ወገኖች በግልፅ ዳኝነት ተጠይቆበት ፍርድ ቤት በዝምታ ባለፈው ጉዳይ ላይ ጭምር ሲሆን ሆኖም በግልፅ ዳኝነት በተጠየቀበት ላይ ፍርድ ቤት በዝምታ የከለከለው መሆን ያለመሆኑ ከሌላኛው ተከራካሪ ወገን ከቀረበው ክርክር እና ጥያቄ ጋር ተገናዝቦ መታየት ያለበትና ተከሳሽ ወገን በግልፅ ክዶ ሊከራከርበት የሚገባ ስለመሆኑ
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 5(3)