207885 contract law-written contract-interpretation of contract

በጽሁፍ የተደረገ ውል በይዘቱ ውሉ ለጥቅሙ የተደረገለትን ሶስተኛ ወገን የማይገልጽ ከሆነ በውሉ ላይ በግልጽ ከተመለከቱት ከተዋዋዮች ሀሳብ ውጪ በመውጣት ተዋዋዩ ውሉን በስሙ የተዋዋለው ለራሱ ጥቅም ሳይሆን ለሌላ ሶስተኛ ወገን ጥቅም ነው በማለት በውሉ በግልጽ ከተመለከተው ተዋዋይ ውጪ ሌላ ሰው ተጠቃሚ እንዲሆን በማድረግ ፍርድ ቤቶች ውልን አንዲተረጉሙ ህግ ስለማይፈቅድ በእኔ ገንዘብ የተገዛ ቤት ነው በሚል በሌላ ሰው ስም የተገዛና የተመዘገበ ቤት ለማስለቀቅ የሚቀርብ ክስ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ 

Download