ከህግ አግባብ ውጪ ገንዘብ እንዲከፈል መደረጉን ተከትሎ የተሰጠ የወንጀል ጥፋተኝነት ውሳኔን መሰረት በማድረግ ገንዘብ ያለአግባብ እንዲከፈል ያደረገውን አካል ከውል ውጪ ኃላፊነት የተደነገገውን መሰረት በማድረግ ያላግባብ እንዲከፈል የተደረገው ገንዘብ እንዲመለስ ለመጠየቅ የሚቻል ስለመሆኑ፡- የፍ/ብ/ህ/ቁ 2035
Download here