- Hits: 1388
142630 extracontractual liability/ strict liability/ vicarious liability/the police
አንድ ሰው በራሱ በኩል ምንም የገባው ግዴታ ባይኖርም በራሱ ጥፋት በሌላው ሰው ላይ ጉዳትን ካደረሰ ኃላፊነት ያለበት ስለመሆኑ እና ማንም ሰው ከራሱ ጥፋት የተነሳ በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ ላደረገው ጉዳት ኪሳራ መክፈል ያለበት ስለመሆኑ
የፌዴራል ፖሊስ አባላት አግባብነት ባለው ሕግ እና ደንብ መሰረት ተሽከርካሪዎችን የማስቆም እና የመፈተሽ ስልጣን እና ኃላፊነት ያላቸው ቢሆንም ይህንን ኃላፊነት በሚወጡበት ጊዜ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2031(1) ስር የተመለከተውንና የሙያ ስራው የሚመራበትን ደንብ ማክበር የሚጠበቅባቸው ስለመሆኑ
ፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2031 (1)፣ 2027 (1) እና 2028