የግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ መብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የሚቀርብ ክርክርን ለማየት ስልጣን ያለው አካል የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ስለመሆኑ፣
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ችሎት በህግ የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው አካላት የቀረበላቸውን ጉዳይ በህጉ አግባብ ያስተናገዱና ውሣኔ የሰጡ መሆኑን የማረጋገጥና የመቆጣጣር ኃላፊነትና ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.9,231
አዋጅ ቁ. 25/88 አንቀጽ 10(22)
አዋጅ ቁ. 454/97 አንቀጽ 2(1)
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 80(3)(ሀ)
አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 142, 147
አዋጅ ቁ. 345/95
አዋጅ ቁ. 209/55
አዋጅ ቁ. 715/2003
Download Cassation Decision